አብዛኛዎቹ የሳይበር ደህንነት ጥሰቶች የሚጀምሩት በቀላል የማስገር ጥቃት ነው:: ማስገር (Phishing) ብዙውን ጊዜ የተጠቃሚዎችን የግል መረጃ ለመስረቅ ከሚጠቀሙባቸው የማታለል ዘዴዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን እንደ የመግቢያ መረጃቸው፣ የይለፍ ቃሎቻቸው፣ የስልክ ቁጥሮች፣ የክሬዲት ካርዶች ቁጥሮች ወዘተ ያካትታል ። ለምሳሌ የሳይበር ወንጀለኞች ኦርጅናል ድረ-ገጽ የሚመስል የውሸት ድረ-ገጽ (ለምሳሌ facebook.com ሳይሆን faceb00k.com የሚባል ድህረ ...
Play | Cover | Release Label |
Track Title Track Authors |
---|